ማራቶን ሞተርስ ኢትዮጵያ ለመጀመሪያ ጊዜ ሙሉ በሙሉ በኢትዮጵያ የተገጣጠመች በኤሌክትሪክ ኃይል የምትሰራ ተሸከርካሪ ለጠቅላይ ሚኒስትር ዶክተር አብይ አህመድ በስጦታ አበረከተ፡፡
ጠቅላይ ሚኒስትር ዶክተር አብይ አህመድ ስጦታውን በተቀበሉበት ወቅት እንዳሉት መሰል ኢንቨስትመንቶች በሀገራችን መስፋፋታቸው የአየር ንብረት ለውጥን ከመቋቋም ባለፈ ሁለንተናዊ ጠቀሜታ አላቸው
Marathon Motor Engineering
ማራቶን ሞተርስ ኢትዮጵያ ለመጀመሪያ ጊዜ ሙሉ በሙሉ በኢትዮጵያ የተገጣጠመች በኤሌክትሪክ ኃይል የምትሰራ ተሸከርካሪ ለጠቅላይ ሚኒስትር ዶክተር አብይ አህመድ በስጦታ አበረከተ፡፡
ጠቅላይ ሚኒስትር ዶክተር አብይ አህመድ ስጦታውን በተቀበሉበት ወቅት እንዳሉት መሰል ኢንቨስትመንቶች በሀገራችን መስፋፋታቸው የአየር ንብረት ለውጥን ከመቋቋም ባለፈ ሁለንተናዊ ጠቀሜታ አላቸው
© Marathon Motor Engineering 2025, Designed By akass.net